የማሊ መሪ አሲሚ ጎይታ የሣህል ሀገራት ህብረት ለአፍሪካ ቀጣናዊ ትብብር መንገድ ጠራጊ እንደሚሆን ያላቸውን ተስፋገለፁ።
በሊፕታኮ-ጎርማ ቻርተር መርሆች መሰረት የሣህል ሀገራት ህብረት ወደ ቀጠናዊ ትብብር፣ አብሮነት እና ልማት እንዲሁም የክፍለ አህጉራዊ ውህደት ሞዴል ለማድረግ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
“በሊፕታኮ-ጎርማ ቻርተር መርሆች መሰረት የሣህል ሀገራት ሕብረትን የክፍለ አህጉራዊ ውህደት ሞዴል ለማድረግ ያለንን ቁርጠኝነት ደግሜ ልገልጽላችሁ እፈልጋለሁ” ሲሉ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ በሳህል ሀገራት ህብረት የመሪዎች ጉባኤ መክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የማሊ መሪ አሲሚ ጎይታ የሣህል ሀገራት ህብረት ለአፍሪካ ቀጣናዊ ትብብር መንገድ ጠራጊ እንደሚሆን ያላቸውን ተስፋገለፁ።
የማሊ መሪ አሲሚ ጎይታ የሣህል ሀገራት ህብረት ለአፍሪካ ቀጣናዊ ትብብር መንገድ ጠራጊ እንደሚሆን ያላቸውን ተስፋገለፁ።
Sputnik አፍሪካ
የማሊ መሪ አሲሚ ጎይታ የሣህል ሀገራት ህብረት ለአፍሪካ ቀጣናዊ ትብብር መንገድ ጠራጊ እንደሚሆን ያላቸውን ተስፋገለፁ። በሊፕታኮ-ጎርማ ቻርተር መርሆች መሰረት የሣህል ሀገራት ህብረት ወደ ቀጠናዊ ትብብር፣ አብሮነት እና ልማት እንዲሁም የክፍለ አህጉራዊ... 07.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-07T10:18+0300
2024-07-07T10:18+0300
2024-07-07T10:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማሊ መሪ አሲሚ ጎይታ የሣህል ሀገራት ህብረት ለአፍሪካ ቀጣናዊ ትብብር መንገድ ጠራጊ እንደሚሆን ያላቸውን ተስፋገለፁ።
10:18 07.07.2024 (የተሻሻለ: 10:40 07.07.2024)
ሰብስክራይብ