ናይጄሪያ አዲስ የተቋቋመው የአፍሪካ ኢነርጂ ባንክ ዋና መቀመጫ ሆና ተመረጠች።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው የአፍሪካ ነዳጅ አምራቾች ድርጅት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ኢ-መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
"የአፍሪካ ኢነርጂ ባንክ በመላው አፍሪካ የሚገኙ የሃይል ፕሮጀክቶችን በገንዘብ በመደገፍ እንዲሁም ፈጠራን እና ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገትን ለማስተዋወቅ ትልቅ መሠረት ይሆናል ተብሏል።የበለጸገ የኃይል ሀብታችንን ለመጠቀም እና ለማዳበር የምናደርገውን የጋራ ጥረት ያሳያል።ይህ ለናይጄሪያ እና ለመላው የአፍሪካ አህጉር አስደናቂ ድል ሲሉ የናይጄሪያ የነዳጅ ሀብት ሚኒስትር ዴኤታ ሄኒከን ሎክፖቢሪ በኤክስ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።
በዚህ ዓመት መገባደጃ ላይ በሚጀመረው የአፍሪካ ኢነርጂ ባንክ ማቋቋሚያ በጀት 5 ቢሊዮን ዶላር እንደሚሆን ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ናይጄሪያ አዲስ የተቋቋመው የአፍሪካ ኢነርጂ ባንክ ዋና መቀመጫ ሆና ተመረጠች።
ናይጄሪያ አዲስ የተቋቋመው የአፍሪካ ኢነርጂ ባንክ ዋና መቀመጫ ሆና ተመረጠች።
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያ አዲስ የተቋቋመው የአፍሪካ ኢነርጂ ባንክ ዋና መቀመጫ ሆና ተመረጠች። ይህ ውሳኔ የተላለፈው የአፍሪካ ነዳጅ አምራቾች ድርጅት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ኢ-መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው። "የአፍሪካ ኢነርጂ ባንክ በመላው አፍሪካ የሚገኙ... 05.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-05T19:18+0300
2024-07-05T19:18+0300
2024-07-05T19:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий