ኒጀር ግንኙነቷን ወደነበረበት ለመመለስ እና የነዳጅ መስመር ስራን በድጋሚ ለማስጀመር ከቤኒን ጋር ልትወያይ ነው
የሀገሪቱ መሪ አብዱራሃማኔ ቲያኒ ሰኔ 17 ከቀድሞ የቤኒን ፕሬዚዳንቶች ቶማስ ቦኒ ያዪ እና ኒሴፎር ሶግሎ ጋር ያደረጉትን ስብሰባ ተከትሎ የመጣ እንደሆነ የሳህል ሀገራት ጥምረት በኤክስ የማህበራዊ ገፅ ላይ ጽፏል።
ሆኖም የሁለቱም ሀገራት ባለስልጣናት የስብሰባው ቀን እንዳልተወሰነ ለሮይተርስ ተናግረዋል።
በድርድሩ ምክንያት በቻይናው ኩባንያ ፔትሮ ቻይና ተሳትፎ በተገነባው የቧንቧ መስመር ከኒጀር ወደ ቤኔን የሚገባው የነዳጅ አቅርቦት በድጋሚ ሊጀምር ይችላል ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኒጀር ግንኙነቷን ወደነበረበት ለመመለስ እና የነዳጅ መስመር ስራን በድጋሚ ለማስጀመር ከቤኒን ጋር ልትወያይ ነው
ኒጀር ግንኙነቷን ወደነበረበት ለመመለስ እና የነዳጅ መስመር ስራን በድጋሚ ለማስጀመር ከቤኒን ጋር ልትወያይ ነው
Sputnik አፍሪካ
ኒጀር ግንኙነቷን ወደነበረበት ለመመለስ እና የነዳጅ መስመር ስራን በድጋሚ ለማስጀመር ከቤኒን ጋር ልትወያይ ነው የሀገሪቱ መሪ አብዱራሃማኔ ቲያኒ ሰኔ 17 ከቀድሞ የቤኒን ፕሬዚዳንቶች ቶማስ ቦኒ ያዪ እና ኒሴፎር ሶግሎ ጋር ያደረጉትን ስብሰባ ተከትሎ... 04.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-04T19:03+0300
2024-07-04T19:03+0300
2024-07-04T19:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኒጀር ግንኙነቷን ወደነበረበት ለመመለስ እና የነዳጅ መስመር ስራን በድጋሚ ለማስጀመር ከቤኒን ጋር ልትወያይ ነው
19:03 04.07.2024 (የተሻሻለ: 19:40 04.07.2024)
ሰብስክራይብ