የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሻንጋይ የትብብር ድርጅት የመሪዎች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል
ስለ ዩክሬን ሲናገሩ፤ ከኪዬቭ ጋር የሰላም ድርድር እስኪጀመር ድረስ በዩክሬን የግኑኝነት መስመር ላይ የተኩስ አቁም የማይቻል ነው ብለዋል።
ፑቲን ትራምፕ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙርያ ስላቀረቡት ሃሳብ እንደማያውቁም ተናግረዋል።
ሆኖም ሩሲያ ግጭቱን ማስቆም በሚቻልበት መንገድ ያቀረቡትን ሀሳብ በቁም ነገር ትወስደዋለች ሲሉ አመልክተዋል።
ከዩክሬን ጋር ያለውን ግጭት በአማላጆች ማቆም የማይቻል ነው ነገር ግን ሞስኮ ሽምግልናውን ትቀበላለች ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሻንጋይ የትብብር ድርጅት የመሪዎች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሻንጋይ የትብብር ድርጅት የመሪዎች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሻንጋይ የትብብር ድርጅት የመሪዎች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ስለ ዩክሬን ሲናገሩ፤ ከኪዬቭ ጋር የሰላም ድርድር እስኪጀመር ድረስ በዩክሬን የግኑኝነት መስመር ላይ የተኩስ አቁም የማይቻል... 04.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-04T17:31+0300
2024-07-04T17:31+0300
2024-07-04T18:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሻንጋይ የትብብር ድርጅት የመሪዎች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል
17:31 04.07.2024 (የተሻሻለ: 18:20 04.07.2024)
ሰብስክራይብ