ኢትዮጵያ ከፍተኛ የምግብ ጠቀሜታ ያለውን ሰማያዊ-አረንጓዴ አልጌ ማምረት ጀመረች
ስፒሩሊና ተብሎ የሚጠራው ህዋስ በፕሮቲን፣ ቫይታሚን፣ ማዕድናት፣ ካሮቲኖይድ እና ፀረ ወክሳጅ የበለፀገ መሆኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።
የአልጌ ምርምር እና ማምረቻ ተቋሙ በሰኔ ወር መጨረሻ በባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተከፍቷል።
በተቋሙ ተመራማሪ የሆኑት ሀቢቴ ጀቤሳ የአልጌ ምርቱ የአፍሪካን የምግብ ዋስትና ችግር ለመቅረፍ ይረዳል ማለታቸውን መገናኛ ብዙሃኑ ጠቅሷል።
ህዋሱ ከፍተኛ ለምነት ያለው በመሆኑ ፍሬ ለማፍራት ዝግጁ ሲሆን በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርት እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ከፍተኛ የምግብ ጠቀሜታ ያለውን ሰማያዊ-አረንጓዴ አልጌ ማምረት ጀመረች
ኢትዮጵያ ከፍተኛ የምግብ ጠቀሜታ ያለውን ሰማያዊ-አረንጓዴ አልጌ ማምረት ጀመረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከፍተኛ የምግብ ጠቀሜታ ያለውን ሰማያዊ-አረንጓዴ አልጌ ማምረት ጀመረች ስፒሩሊና ተብሎ የሚጠራው ህዋስ በፕሮቲን፣ ቫይታሚን፣ ማዕድናት፣ ካሮቲኖይድ እና ፀረ ወክሳጅ የበለፀገ መሆኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል። የአልጌ ምርምር እና... 01.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-01T18:44+0300
2024-07-01T18:44+0300
2024-07-01T19:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий