የሩሲያ ወታደሮች ሁለት ተጨማሪ የመኖርያ ሰፈራዎችን ነጻ እንዳወጡ የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
የሀገሪቱ ጦር ካርኮቭ ክልል ውስጥ ስቴፖቫያ ኖቮሶሎቭካ የመኖርያ ሰፈራን በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ደግሞ ኖፖክሮቭስኪ ሰፈራን ተቆጣጥሯል።
የሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት ተጨማሪ መግለጫዎች፡-
🟠 ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ዩክሬን እስከ 1905 የሚደርሱ ወታደሮችን አጥታለች።
🟠 የሩሲያ አየር መከላከያዎች ስምንት የስቶርም ሻዶ ክሩዝ ሚሳኤሎችን፣ አምስት ሀመር የሚመሩ ቦምቦች፣ አምስት ሂማርስ ቫምፓየር እና በርካታ ሮኬቶች ተኳሽ እና 72 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በ24 ሰዓታት ውስጥ መትቶ ጥሏል።
🟠 የሩሲያ ጦር የዩክሬን ፈጣን የሰው አልባ ጀልባዎች ማከማቻ ቦታን ደብድቧል፡፡
🟠 ሜዳ ላይ ቆሞ የነበረ የዩክሬን አየር ሀይል ጀት እና የወታደራዊ አየር ማረፊያ መሰረተ ልማት ኢላማ ሆነዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ወታደሮች ሁለት ተጨማሪ የመኖርያ ሰፈራዎችን ነጻ እንዳወጡ የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
የሩሲያ ወታደሮች ሁለት ተጨማሪ የመኖርያ ሰፈራዎችን ነጻ እንዳወጡ የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮች ሁለት ተጨማሪ የመኖርያ ሰፈራዎችን ነጻ እንዳወጡ የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ የሀገሪቱ ጦር ካርኮቭ ክልል ውስጥ ስቴፖቫያ ኖቮሶሎቭካ የመኖርያ ሰፈራን በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ደግሞ ኖፖክሮቭስኪ ሰፈራን ተቆጣጥሯል።... 01.07.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-07-01T14:50+0300
2024-07-01T14:50+0300
2024-07-01T15:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ወታደሮች ሁለት ተጨማሪ የመኖርያ ሰፈራዎችን ነጻ እንዳወጡ የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ
14:50 01.07.2024 (የተሻሻለ: 15:20 01.07.2024)
ሰብስክራይብ