የኮንጎው ፕሬዝዳንት ዴኒስ ሳሱ ንጌሶ ከታዋቂውየሩሲያ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አገኙ።
በሴንት ፒተርስበርግ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ የሩሲያ ከፍተኛ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ቤት ፕሬዝዳንቱን "ለሰብአዊ ልማት ላበረከቱት አስተዋፅዖ፣ ለአክብሮት እና ለወዳጅነት ምልክት በመሆን " በሚል የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጥቷቸዋል።
በሩሲያ እና በኮንጎ መካከል በትምህርት ዘርፍ ያለውን ትብብር ለማሰብ ፤የዩኒቨርሲቲው የሳይንስ ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ ላይ ፕሬዝዳንቱ ንግግር አድርገዋል።
የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ተልእኮ በቅርቡ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራትማለትም በኮንጎ ሪፐብሊክ፣ በካሜሩን ፣ በኢኳቶሪያል ጊኒ እና በኢትዮጵያ ጋር የትብብር ግንኙነት እንደሚያደረግ ይጠበቃል። በዩኒቨርሲቲው እና በእነዚህ ሀገራት መካከል በርካታ የትብብር ስምምነቶችን ለመፈራረም ታቅዷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኮንጎው ፕሬዝዳንት ዴኒስ ሳሱ ንጌሶ ከታዋቂውየሩሲያ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አገኙ።
የኮንጎው ፕሬዝዳንት ዴኒስ ሳሱ ንጌሶ ከታዋቂውየሩሲያ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አገኙ።
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎው ፕሬዝዳንት ዴኒስ ሳሱ ንጌሶ ከታዋቂውየሩሲያ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አገኙ። በሴንት ፒተርስበርግ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ የሩሲያ ከፍተኛ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ቤት ፕሬዝዳንቱን "ለሰብአዊ ልማት ላበረከቱት አስተዋፅዖ፣ ለአክብሮት... 30.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-30T19:25+0300
2024-06-30T19:25+0300
2024-06-30T19:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኮንጎው ፕሬዝዳንት ዴኒስ ሳሱ ንጌሶ ከታዋቂውየሩሲያ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አገኙ።
19:25 30.06.2024 (የተሻሻለ: 19:40 30.06.2024)
ሰብስክራይብ