የፕሬዚዳንትነት ጊዜቸውን ያጠናቀቁት የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት እየተካሄደ ባለው ምርጫ እየመሩ መሆኑን የቅድመ ምርጫ ውጤቶች አመልክተዋል።
ገለልተኛ በሆነው ብሄራዊ ምርጫ ኮሚሽን ባወጣው መረጃ መሰረት 60 በመቶ የሚሆነው ድምጽ ከቆጠረ በኋላ ሞሃመድ ኦልድ ቼክ አል-ጋዙዋኒ 55 በመቶ ድምፅ ማግኘታቸውን ይፋ አድርጓል።
ሰኔ 29 የተካሄደው የምርጫው የመጨረሻ ውጤት በቅርቡ ይፋ ይሆናልተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የፕሬዚዳንትነት ጊዜቸውን ያጠናቀቁት የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት እየተካሄደ ባለው ምርጫ እየመሩ መሆኑን የቅድመ ምርጫ ውጤቶች አመልክተዋል።
የፕሬዚዳንትነት ጊዜቸውን ያጠናቀቁት የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት እየተካሄደ ባለው ምርጫ እየመሩ መሆኑን የቅድመ ምርጫ ውጤቶች አመልክተዋል።
Sputnik አፍሪካ
የፕሬዚዳንትነት ጊዜቸውን ያጠናቀቁት የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት እየተካሄደ ባለው ምርጫ እየመሩ መሆኑን የቅድመ ምርጫ ውጤቶች አመልክተዋል። ገለልተኛ በሆነው ብሄራዊ ምርጫ ኮሚሽን ባወጣው መረጃ መሰረት 60 በመቶ የሚሆነው ድምጽ ከቆጠረ በኋላ ሞሃመድ ኦልድ... 30.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-30T17:18+0300
2024-06-30T17:18+0300
2024-06-30T17:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የፕሬዚዳንትነት ጊዜቸውን ያጠናቀቁት የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት እየተካሄደ ባለው ምርጫ እየመሩ መሆኑን የቅድመ ምርጫ ውጤቶች አመልክተዋል።
17:18 30.06.2024 (የተሻሻለ: 17:40 30.06.2024)
ሰብስክራይብ