የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በነዳጅ ዘርፍ ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ውይይት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት በሀገሪቱ የሩስያ አምባሳደር ተናገሩ።
አሌክሳንደር ቢካንቶቭ ለስፑትኒክ እንደተናገሩት "በነዳጅ ዘርፍ የሚኖርን ትብብር በተመለከተ በ 2024 ሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ ኢኮኖሚክ ፎረም ወቅት መወያየታቸውን አንስተዋል። ከአጋሮቻችን ጋር በዚህ መስክ ያለውን ውይይቱን ለማጠናከር ፍላጎታቸውን አረጋግጠዋል ብለዋል።
ሩሲያ እና የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ከሩሲያ ነዳጅ ለማስገባት እስካሁን ምንም አይነት ውል እንዳልፈረሙ አምባሳደሩ አክለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በነዳጅ ዘርፍ ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ውይይት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት በሀገሪቱ የሩስያ አምባሳደር ተናገሩ።
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በነዳጅ ዘርፍ ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ውይይት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት በሀገሪቱ የሩስያ አምባሳደር ተናገሩ።
Sputnik አፍሪካ
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በነዳጅ ዘርፍ ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ውይይት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት በሀገሪቱ የሩስያ አምባሳደር ተናገሩ። አሌክሳንደር ቢካንቶቭ ለስፑትኒክ እንደተናገሩት "በነዳጅ ዘርፍ የሚኖርን ትብብር በተመለከተ በ 2024... 30.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-30T16:14+0300
2024-06-30T16:14+0300
2024-06-30T16:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በነዳጅ ዘርፍ ከሩሲያ ጋር የምታደርገውን ውይይት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት በሀገሪቱ የሩስያ አምባሳደር ተናገሩ።
16:14 30.06.2024 (የተሻሻለ: 16:40 30.06.2024)
ሰብስክራይብ