ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት ካቋቋመች በኋላ ካቢኔ ልታዋቅር ከጫፍ ደርሳለች መድረሷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
በርካታ የዜና አውታሮች እንደዘገቡት በጥምረቱ ውስጥ ያሉት ሁለቱ ዋና ዋና ፓርቲዎች ፤የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ እና ዴሞክራቲክ አሊያንስ (የቀድሞው ዋና ተቃዋሚ ፓርቲ) በአብዛኛዎቹ ነጥቦች ላይ ስምምነት ላይ ደርሰዋል።ይህም የሆነው ፤ ዴሞክራቲክ አሊያንስ ፓርቲ ንግድን ሚኒስትር ቦታን የመውሰድ ሀሳቡን ከተወ በኋላ እንደሆነ ተነግሯል።
የዴሞክራቲክ አሊያንስ ፓርቲ ከፍተኛ አባል ሔለን ዚሌ “የሳምንቱ መጨረሻ ከማብቃቱ በፊት ተስማምተናል ብለን እንደምናውጅ ተስፋ እናደርጋለን” ስትል ተናግራለች።
ከዚህ ቀደም አሥር የደቡብ አፍሪካ የፖለቲካ ፓርቲዎች የብሔራዊ አንድነት መንግሥት ለመመሥረት መስማማታቸው ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት ካቋቋመች በኋላ ካቢኔ ልታዋቅር ከጫፍ ደርሳለች መድረሷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት ካቋቋመች በኋላ ካቢኔ ልታዋቅር ከጫፍ ደርሳለች መድረሷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት ካቋቋመች በኋላ ካቢኔ ልታዋቅር ከጫፍ ደርሳለች መድረሷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። በርካታ የዜና አውታሮች እንደዘገቡት በጥምረቱ ውስጥ ያሉት ሁለቱ ዋና ዋና ፓርቲዎች ፤የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ እና... 30.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-30T15:57+0300
2024-06-30T15:57+0300
2024-06-30T16:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ደቡብ አፍሪካ ጥምር መንግስት ካቋቋመች በኋላ ካቢኔ ልታዋቅር ከጫፍ ደርሳለች መድረሷን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
15:57 30.06.2024 (የተሻሻለ: 16:20 30.06.2024)
ሰብስክራይብ