ቶጎ የሐጅ ተጓዦችን ሞት ተከትሎ የፀረ-ኮቪድ ርምጃዎችን በማጠናከር በምዕራብ አፍሪካ ሁለተኛዋ ሀገር ሆነች
ከሀገሪቱ ህዝብ 18 በመቶ ያህሉ ሙስሊም ሲሆን ከዚህ ውስጥ 2,500 ሰዎች በዚህ አመት ሀጅ ጉዞ አድርገዋል።
የሳውዲ አረቢያ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት በዘንድሮው የሃጅ ጉዞ ቢያንስ 1,301 ሰዎች የሞቱ ሲሆን ኮቪድ-19 ለሞታቸው እንደ አንድ ምክንያት ይሆናል ተብሎ ተጠርጥሯል።
ቀደም ሲል ሴኔጋል በሐጅ ጉዞ ላይ ለደረሰው አደጋ ምላሽ እንዲሆን የኮቪድ ምርመራን በፈቃደኝነት እያከናወነች ትገኛለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቶጎ የሐጅ ተጓዦችን ሞት ተከትሎ የፀረ-ኮቪድ ርምጃዎችን በማጠናከር በምዕራብ አፍሪካ ሁለተኛዋ ሀገር ሆነች
ቶጎ የሐጅ ተጓዦችን ሞት ተከትሎ የፀረ-ኮቪድ ርምጃዎችን በማጠናከር በምዕራብ አፍሪካ ሁለተኛዋ ሀገር ሆነች
Sputnik አፍሪካ
ቶጎ የሐጅ ተጓዦችን ሞት ተከትሎ የፀረ-ኮቪድ ርምጃዎችን በማጠናከር በምዕራብ አፍሪካ ሁለተኛዋ ሀገር ሆነች ከሀገሪቱ ህዝብ 18 በመቶ ያህሉ ሙስሊም ሲሆን ከዚህ ውስጥ 2,500 ሰዎች በዚህ አመት ሀጅ ጉዞ አድርገዋል። የሳውዲ አረቢያ መገናኛ ብዙሃን... 29.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-29T17:31+0300
2024-06-29T17:31+0300
2024-06-29T18:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቶጎ የሐጅ ተጓዦችን ሞት ተከትሎ የፀረ-ኮቪድ ርምጃዎችን በማጠናከር በምዕራብ አፍሪካ ሁለተኛዋ ሀገር ሆነች
17:31 29.06.2024 (የተሻሻለ: 18:20 29.06.2024)
ሰብስክራይብ