የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ተቃውሞዎችን ለማስቆም ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ፈቀደ
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፖሊሶችን ያጨናነቁትን ፀረ-ታክስ ተቃውሞ ለመቆጣጠር ወታደራዊ ሃይል እንዲሰማራ አፅድቋል፣ በአመፁ የሰው በህይወት መጥፋቱን እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ጠተቅሷል።ይህ ውሳኔ የኬንያ የህግ ማህበር (LSK) ያቀረበውን አቤቱታ ተከትሎ የፀደቀ ሲሆን ዝርዝር ጉዳዮች በሁለት ቀናት ውስጥ ይወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው የመከላከያ ሚኒስቴር የካቢኔ ፀሐፊ አደን ዱአሌ ወታደራዊ ሃይል መሰማራቱን ባለፈው ማክሰኞ ማሳወቁን ተከትሎ ነው። ዱአሌ ድርጊቱን በአመጽ ተቃውሞ ለተፈጠረው የጸጥታ ችግር ፈጣን ምላሽ ለመስጠትያለመ መሆኑን ገልጸዋል።
"ሰላምን እና የህዝብን ደህንነት እንጠብቃለን እንዲሁም የሶስቱን የመንግስት ተቋማት ወሳኝ መሰረተ ልማቶችን እንጠብቃለን" ብለዋል።
ነገር ግን የኬንያ የህግ ማኅበር (LSK)ጠበቃ ክሪሶስቶም ዣቪየር አካሃቢ፣ ዱአሌ ወታደራዊ ሃይሎችን ባልታጠቁ ሰላማዊ ዜጎች ላይ በአስቸኳይ ለማሰማራት የሰጠው ምክንያት በዝርዝር አላቀረበም በማለት ወታደራዊ ሃይል የማሰማራቱን ሂደቱን ተችተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ተቃውሞዎችን ለማስቆም ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ፈቀደ
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ተቃውሞዎችን ለማስቆም ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ፈቀደ
Sputnik አፍሪካ
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ተቃውሞዎችን ለማስቆም ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ፈቀደ የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፖሊሶችን ያጨናነቁትን ፀረ-ታክስ ተቃውሞ ለመቆጣጠር ወታደራዊ ሃይል እንዲሰማራ አፅድቋል፣ በአመፁ የሰው በህይወት መጥፋቱን እና በንብረት... 29.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-29T15:05+0300
2024-06-29T15:05+0300
2024-06-29T15:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህዝባዊ ተቃውሞዎችን ለማስቆም ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ፈቀደ
15:05 29.06.2024 (የተሻሻለ: 15:40 29.06.2024)
ሰብስክራይብ