በቱርክ አኩዩ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አካባቢ በደረሰ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 35 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል።

ሰብስክራይብ
በቱርክ አኩዩ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አካባቢ በደረሰ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 35 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል። የሃይል ማመንጫውን ሰራተኞች አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ አውቶብስ ከመኪና ጋር መጋጨቱን ተከትሎ የተከሰተ መሆኑን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0