አሁን የሳህልን የወደፊት እጣ ፈንታ በህዝቦቹ ይወሰናል ሲሉ በብራስልስ የተገኙት የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ።
አብዱላዬ ዲዮፕ በቤልጂየም ዋና ከተማ በክራንስ ሞንታና ፎረም ላይ "ከሳህል ግዛቶች ህብረት (ኤኢኤስ) ጋር አዲስ የጂኦፖለቲካዊ እውነታ ተፈጥሯል፤ ተወደደም ተጠላም፣ ምንም አይለውጥም" ብለዋል።"የUገሮቻችን እጣ ፈንታ በብራስልስ፣ በፓሪስ፣ በዋሽንግተን ወይም በለንደን አይወሰንም፤ በባማኮ፣ በኡጋዱጉ፣ በኒያሚ እንጂ።"
ከቤኒን ወይም ከሌላ የኢኮዋስ አባል ሀገራት ካሉ ወንድማማች ጋር "በጋራ የመሥራት ጉዳይ ላይ መወያየት አለብን" ውይይት አስፈላጊ ነው ሲሉ የማሊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሳስበዋል።
የ ሣህል ህብረት አባል ሀገራት ከአፍሪካ ውጭ ሲንቀሳቀስ ይህ የመጀመሪያው መሆኑንም ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አሁን የሳህልን የወደፊት እጣ ፈንታ በህዝቦቹ ይወሰናል ሲሉ በብራስልስ የተገኙት የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ።
አሁን የሳህልን የወደፊት እጣ ፈንታ በህዝቦቹ ይወሰናል ሲሉ በብራስልስ የተገኙት የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ።
Sputnik አፍሪካ
አሁን የሳህልን የወደፊት እጣ ፈንታ በህዝቦቹ ይወሰናል ሲሉ በብራስልስ የተገኙት የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ። አብዱላዬ ዲዮፕ በቤልጂየም ዋና ከተማ በክራንስ ሞንታና ፎረም ላይ "ከሳህል ግዛቶች ህብረት (ኤኢኤስ) ጋር አዲስ የጂኦፖለቲካዊ... 29.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-29T09:44+0300
2024-06-29T09:44+0300
2024-06-29T10:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አሁን የሳህልን የወደፊት እጣ ፈንታ በህዝቦቹ ይወሰናል ሲሉ በብራስልስ የተገኙት የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ።
09:44 29.06.2024 (የተሻሻለ: 10:20 29.06.2024)
ሰብስክራይብ