አሜሪካ የእስራኤልን ፓትሪዮቲክ ሥርዓት ወደ ዩክሬን ለመላክ እያሰበች መሆኑ ተነግሯል።
ምንም እንኳን ስምምነቱ ባይጠናቀቅም ፤ የአሜሪካ፣የእስራኤል እና የዩክሬን ከፍተኛ ባለስልጣናት ጉዳዩን የሚያውቁ አምስት ሰዎችን ጠቅሶ ፋይናንሺያል ታይምስ ዘግቧል።
ስምምነቱ የፓትሪዮቲክ መሣሪያን ወደ ዩክሬን ከመላኩ በቀጥታ ከመላክ ይልቅ፤ ከእስራኤል ወደ አሜሪካ ከዛም ወደ ዩክሬን ማዛወርን ያካትታል ሲል ዘገባው ገልጿል።
በሚያዝያ ወር እስራኤል ስምንት የሚደርሱ የፓትሪዮቲክ ማሣሪያ ሥርዓቶችን በአዲስ ስርዓቶች ለመተካት እንዳቀደ ተናግራ ነበር።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ የእስራኤልን ፓትሪዮቲክ ሥርዓት ወደ ዩክሬን ለመላክ እያሰበች መሆኑ ተነግሯል።
አሜሪካ የእስራኤልን ፓትሪዮቲክ ሥርዓት ወደ ዩክሬን ለመላክ እያሰበች መሆኑ ተነግሯል።
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ የእስራኤልን ፓትሪዮቲክ ሥርዓት ወደ ዩክሬን ለመላክ እያሰበች መሆኑ ተነግሯል። ምንም እንኳን ስምምነቱ ባይጠናቀቅም ፤ የአሜሪካ፣የእስራኤል እና የዩክሬን ከፍተኛ ባለስልጣናት ጉዳዩን የሚያውቁ አምስት ሰዎችን ጠቅሶ ፋይናንሺያል ታይምስ ዘግቧል።... 28.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-28T16:00+0300
2024-06-28T16:00+0300
2024-06-28T16:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አሜሪካ የእስራኤልን ፓትሪዮቲክ ሥርዓት ወደ ዩክሬን ለመላክ እያሰበች መሆኑ ተነግሯል።
16:00 28.06.2024 (የተሻሻለ: 16:40 28.06.2024)
ሰብስክራይብ