በኢራን በሚደረገው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፤ የምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ክፍት ሆኑ።
የኢራን ባለስልጣናት በህገ መንግስቱ መሠረት ፕሬዝደንቱ ሲሞት አልያም ከአቅም ማነስ ጋር በተገናኘ ተግባሩን መከወን ሳይችል ሲቀር በ50 ቀናት ውስጥ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ መካሄድ እንዳለበት በሚያዘው መሠረት፤ ኢራን በአጭር ጊዜ ምርጫ እያካሄደች ነው። ከራይሲ ሞት በኋላ ሀላፊነቱ ለተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት መሀመድ ሞክበር መተላለፉ ይታወሳል።
በምርጫው ላይ ያሉት አራቱ እጩዎች የቀረቡ ሲሆን ፤የለውጥ አራማጁ የቀድሞ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ማሱድ ፔዜሽኪያን እና ሶስት ወግ አጥባቂዎችን ግለሰቦች ለውድድር ቀረበዋል።
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ሁለተኛ ዙር ድምጽ እ.አ.አ ሐምሌ 5 ይሰጣል።
እ.ኤ.አ ግንቦት 19 ራይሲ ከጎረቤት አዘርባጃን ጉብኝት ወደ ኢራን ሲመለሱ ሄሊኮፕተራቸው ተከስክሶ ህይወታቸው ማለፉ ይታወሳል።ይፋዊ የኢራን ምርመራ የመጀመሪያ ግኝቶች እንደሚያመለክቱት ሄሊኮፕተሯ በጭጋጋማ አየር ሳቢያ ከኮረብታ ጋር ከተላተመች በኋላ በእሳት መያያዟን ገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኢራን በሚደረገው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፤ የምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ክፍት ሆኑ።
በኢራን በሚደረገው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፤ የምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ክፍት ሆኑ።
Sputnik አፍሪካ
በኢራን በሚደረገው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፤ የምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ክፍት ሆኑ። የኢራን ባለስልጣናት በህገ መንግስቱ መሠረት ፕሬዝደንቱ ሲሞት አልያም ከአቅም ማነስ ጋር በተገናኘ ተግባሩን መከወን ሳይችል ሲቀር በ50 ቀናት ውስጥ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ... 28.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-28T14:02+0300
2024-06-28T14:02+0300
2024-06-28T14:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий