በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ጦር የሎጅስቲክስ ማዕከል ላይ በደረሰ ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው ወታደሮች ቁጥር 20 ደርሷል።
የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ መከላከያ ሰራዊት 2 የቴክኒክ መረጃ ካፒቴኖች እና አንድ ኮማንደር በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አማፂ ኤም 23 ንቅናቄ ጥቃት በተሰነዘረበት ወቅት መቁሰላቸውን ቀደም ሲል የደቡብ አፍሪካ መገናኛ ብዙሃን ቢዝነስ ዴይ ዘግቦ ነበር።
“የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ መከላከያ ሰራዊት ዋና አዛዥ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምሥራቃዊ ግዛት በሚገኘው ሳኬ በሚገኘው የጦር ሰፈራቸው ላይ በደረሰ የሞርታር ጥቃት የሁለት ወታደሮች ሞት እና ሌሎች 20 ወታደሮች ላይ ደግሞ በደረሰው ጉዳት እጅግ አዝነናል።" ማለታቸውን የፕሬዚዳንቱ ጽህፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል።
ራማፎሳ ወታደሮቹ ለአካባቢው ሰላምና መረጋጋት ሲሉ መስዋዕትነት ከፍለዋል ያሉ ሲሆን ፤ ለአደጋው ሰለባዎች እና ቤተሰቦች አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል።
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች በአካባቢው ሰላም፣ ደህንነት እና መረጋጋት እንዲሰፍን የባለስልጣናትን ጥረት ለማገዝ በሚል ተሰማርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ጦር የሎጅስቲክስ ማዕከል ላይ በደረሰ ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው ወታደሮች ቁጥር 20 ደርሷል።
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ጦር የሎጅስቲክስ ማዕከል ላይ በደረሰ ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው ወታደሮች ቁጥር 20 ደርሷል።
Sputnik አፍሪካ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ጦር የሎጅስቲክስ ማዕከል ላይ በደረሰ ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው ወታደሮች ቁጥር 20 ደርሷል። የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ መከላከያ ሰራዊት 2 የቴክኒክ መረጃ ካፒቴኖች እና አንድ ኮማንደር በዲሞክራቲክ... 28.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-28T10:23+0300
2024-06-28T10:23+0300
2024-06-28T10:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ጦር የሎጅስቲክስ ማዕከል ላይ በደረሰ ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው ወታደሮች ቁጥር 20 ደርሷል።
10:23 28.06.2024 (የተሻሻለ: 10:40 28.06.2024)
ሰብስክራይብ