በቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ላይ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ምክንያት ሥራ አቁሞ የነበረው የናይጄሪያው ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ መደበኛ ስራው ተመልሷል።
"በፈሳሽ ማከሚያ ጣቢያችን ላይ ተከስቶ የነበረውን አነስተኛ የእሳት አደጋን በፍጥ
ነት በቁጥጥር ስር አውለናል። በስራ ላይ ባሉ ሰራተኞቻችን ላይ የደረሰ ምንም ጉዳት የለም ሲል የዳንጎቴ ግሩፕ መግለጫ አመልክቷል።
እሳቱ መንስኤ ግን አልተገለጸም።
በትላንትናው እለት በቀን ከ650,000 በርሜል ነዳጅ በሚያጣራው ፋብሪካ ፤ከፍተኛ መጠን ያለው ጭስከፋብሪካው ሲወጣ የሚያሳዩ ምስሎች በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ተሰራጭቶ እንደነበር ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ላይ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ምክንያት ሥራ አቁሞ የነበረው የናይጄሪያው ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ መደበኛ ስራው ተመልሷል።
በቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ላይ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ምክንያት ሥራ አቁሞ የነበረው የናይጄሪያው ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ መደበኛ ስራው ተመልሷል።
Sputnik አፍሪካ
በቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ላይ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ምክንያት ሥራ አቁሞ የነበረው የናይጄሪያው ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ መደበኛ ስራው ተመልሷል። "በፈሳሽ ማከሚያ ጣቢያችን ላይ ተከስቶ የነበረውን አነስተኛ የእሳት አደጋን በፍጥ ነት በቁጥጥር ስር... 27.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-27T18:57+0300
2024-06-27T18:57+0300
2024-06-27T19:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ላይ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ምክንያት ሥራ አቁሞ የነበረው የናይጄሪያው ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ወደ መደበኛ ስራው ተመልሷል።
18:57 27.06.2024 (የተሻሻለ: 19:20 27.06.2024)
ሰብስክራይብ