ደቡብ አፍሪካ የአውራሪስ አደንን ለመግታት በማሰብ የመጀመሪያውን ራዲዮአክቲቭ ተግባር ላይ አዋለች
የደቡብ አፍሪካ ሳይንቲስቶች አደንን ለመግታት በተደረገው ቀዳሚ ፕሮጀክት በድንበር አካባቢዎች ላይ በቀላሉ እንዲለዩ ለማድረግ እንዲቻል ራዲዮአክቲቭ ንጥረ ነገሮችን በአውራሪስ ቀንዶች ውስጥ ገጥመዋል።
ተግባሩን የመሩት የዊትዋተርስራንድ ዩኒቨርሲቲ የጨረር እና የጤና ፊዚክስ ክፍል ዳይሬክተር ጄምስ ላርኪን ለአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደተናገሩት፤ “ሁለት ትናንሽ ራዲዮአክቲቭ ቺፖችን በቀንዱ ውስጥ እንዳስቀመጡ ተናግረዋል።
የራዲዮአክቲቭ ቁሱ"ቀንዱን ከጥቅም ውጭ ከማድረጉ በተጨማሪ ንጥረ ነገሩ በመሠረታዊነት ለሰው ልጅ ፍጆታ መርዛማ ነው" ሲሉ የዚሁ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ፕሮፌሰር ኒታያ ቼቲ አክለዋል።
የራዲዮ አክቲቭ ንጥረ ነገር መጠኑ በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ በምንም መልኩ የእንስሳትን ጤና እና አካባቢን አይጎዳውም ብለዋል።
ደቡብ አፍሪካ በአለም ላይ ብዙ ቁጥር ያለው አውራሪስ መገኛ መሆኗን ተከትሎ፤ ለቀንዱ ሲባል አውራሪስ በከፍተኛ ሁኔታ የሚታደንባት ሀገር ናት። የአውራሪስ ቀንድ በተለይ በኤስያ አህጉር ለባህላዊ መድኃኒት አገልግሎት ስለሚውል ደቡብ አፍሪካ ዋና የአደን የማደኛ ቦታ ሆና ታገለግላለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ የአውራሪስ አደንን ለመግታት በማሰብ የመጀመሪያውን ራዲዮአክቲቭ ተግባር ላይ አዋለች
ደቡብ አፍሪካ የአውራሪስ አደንን ለመግታት በማሰብ የመጀመሪያውን ራዲዮአክቲቭ ተግባር ላይ አዋለች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ የአውራሪስ አደንን ለመግታት በማሰብ የመጀመሪያውን ራዲዮአክቲቭ ተግባር ላይ አዋለች የደቡብ አፍሪካ ሳይንቲስቶች አደንን ለመግታት በተደረገው ቀዳሚ ፕሮጀክት በድንበር አካባቢዎች ላይ በቀላሉ እንዲለዩ ለማድረግ እንዲቻል ራዲዮአክቲቭ ንጥረ... 27.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-27T18:04+0300
2024-06-27T18:04+0300
2024-06-27T18:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ደቡብ አፍሪካ የአውራሪስ አደንን ለመግታት በማሰብ የመጀመሪያውን ራዲዮአክቲቭ ተግባር ላይ አዋለች
18:04 27.06.2024 (የተሻሻለ: 18:40 27.06.2024)
ሰብስክራይብ