ኮንጎ ሪፐብሊክ ከሩሲያ ጋር የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልጻለች።

ሰብስክራይብ
ኮንጎ ሪፐብሊክ ከሩሲያ ጋር የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልጻለች። "ዛሬ ጠዋት የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ፍላጎት ካላቸው የሩሲያ ኩባንያዎች ጋር ተወያይተናል፤ይህ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨትን የሚመለከት ነው። የኤሌክትሪክ ኃይልን ከውሃ፣ ከፀሃይ እና ከኑክሌር ኃይልን ለማመንጨት የሚያስችሉ ትልቅ እድሎች አሉ። በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ከሩሲያ ኩባንያዎች ጋር እየተነጋገርን ነው "ሲሉ የኮንጎው ፕሬዝዳንት ዴኒስ ሳስሱ ንጌሶ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0