በኒጀር ቦታዋን ያጣችው ዩናይትድ ስቴትስ ከሦስት የአፍሪካ ሀገራት ጋር ትብብሯን ማጠናከር ትፈልጋለች
ዩናይትድ ስቴት እየተሳተፈችበት የሚገኝ የአፍሪካ ሀገራት የመከላከያ ኃላፊዎች የሁለት ቀን ኮንፍረንስ በቦትስዋና ዋና ከተማ ጋቦሮኔ እየተካሄደ ነው። በኮንፍረንሱ የ35 አፍሪካ ሀገራት የመከላከያ ኃላፊዎች እና የዩናይትድ ስቴትስ እና ኔቶ ጦር ኃይል ሊቀመንበሮች ተገኝተዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ሊቀመንበርና የአየር ኃይል ጄኔራል ሲ.ኪው. ብራውን ዩናይትድ ስቴትስ ከኒጀር ጋር ያለው ስምምነት እየተጠናቀቀ ባለበት በአሁኑ ወቅት ከበርካታ የአፍሪካ ሀገራት ጋር ወታደራዊ ትብብሯን ለማጠናከር እያሰበች እንደሆነ በአፍሪካዊቷ ሀገር ከማረፋቸው በፊት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡ ስማቸው ያልተጠቀሰ አንድ የአሜሪካ ባለስልጣን እነዚህ ሀገራት ጋና፣ ቤኒን እና ኮትዲቯርን እንደሚጨምር ለምዕራቡ ዓለም የመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል፡፡
በግንቦት ወር መጨረሻ የኒጀር እና የአሜሪካ ባለስልጣናት የአሜሪካ ወታደሮች በያዝነው የአውሮፓውያኑ ዘመን መስከረም ወር አጋማሽ ሙሉ በሙሉ ከኒጀር መውጣታቸውን ለማረጋገጥ ተስማምተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኒጀር ቦታዋን ያጣችው ዩናይትድ ስቴትስ ከሦስት የአፍሪካ ሀገራት ጋር ትብብሯን ማጠናከር ትፈልጋለች
በኒጀር ቦታዋን ያጣችው ዩናይትድ ስቴትስ ከሦስት የአፍሪካ ሀገራት ጋር ትብብሯን ማጠናከር ትፈልጋለች
Sputnik አፍሪካ
በኒጀር ቦታዋን ያጣችው ዩናይትድ ስቴትስ ከሦስት የአፍሪካ ሀገራት ጋር ትብብሯን ማጠናከር ትፈልጋለች ዩናይትድ ስቴት እየተሳተፈችበት የሚገኝ የአፍሪካ ሀገራት የመከላከያ ኃላፊዎች የሁለት ቀን ኮንፍረንስ በቦትስዋና ዋና ከተማ ጋቦሮኔ እየተካሄደ ነው።... 26.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-26T11:02+0300
2024-06-26T11:02+0300
2024-06-26T11:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኒጀር ቦታዋን ያጣችው ዩናይትድ ስቴትስ ከሦስት የአፍሪካ ሀገራት ጋር ትብብሯን ማጠናከር ትፈልጋለች
11:02 26.06.2024 (የተሻሻለ: 11:40 26.06.2024)
ሰብስክራይብ