የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሰባተኛ ጊዜ ከአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ መሆኑን የአለም አየር መንገድ ሽልማት አስታወቀ
አየር መንገዱ በሶስት ምድቦች ማለትም፦ በአፍሪካ ምርጥ ቢዝነስ ክፍል፣ በአፍሪካ ምርጥ የኢኮኖሚ ክፍል እና በአፍሪካ ምርጥ ኢኮኖሚ ክፍል ምርጥ የምግብ አገልግሎት ሽልማቶችን አግኝቷል።
በዓለም 100 ምርጥ የአየር መንገዶች ደረጃ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካለፈው ዓመት በአንድ ደረጃ ዝቅ ብሎ 36ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድን ተከትሎ ሮያል ኤር ማሮክ፣ የደቡብ አፍሪካ አየር መንገድ፣ ኬኒያ ኤርዌይስ፣ ሩዋንድኤር እና ኢጂፕትኤር በአፍሪካ ከ2ኛ እስከ 6ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሰባተኛ ጊዜ ከአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ መሆኑን የአለም አየር መንገድ ሽልማት አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሰባተኛ ጊዜ ከአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ መሆኑን የአለም አየር መንገድ ሽልማት አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሰባተኛ ጊዜ ከአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ መሆኑን የአለም አየር መንገድ ሽልማት አስታወቀ አየር መንገዱ በሶስት ምድቦች ማለትም፦ በአፍሪካ ምርጥ ቢዝነስ ክፍል፣ በአፍሪካ ምርጥ የኢኮኖሚ ክፍል እና በአፍሪካ ምርጥ ኢኮኖሚ... 25.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-25T18:08+0300
2024-06-25T18:08+0300
2024-06-25T18:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሰባተኛ ጊዜ ከአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ መሆኑን የአለም አየር መንገድ ሽልማት አስታወቀ
18:08 25.06.2024 (የተሻሻለ: 18:40 25.06.2024)
ሰብስክራይብ