የፓርላማ ህንፃ ውስጥ ወረራ ስለተካሄደበት የኬንያ የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች፡-
🟠 የታችኛው ምክር ቤት የበጀት ረቂቅ አዋጁን ማፅደቁን ተከትሎ ተቃዋሚዎች ወደ ፓርላማው በመግባት ህንጻው ውስጥ የእሳት ቃጠሎ ተነስቷል፣
🟠 ማክሰኞ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ በትንሹ ስምንት ሰዎች ሲገደሉ 50 ሰዎች ቆስለዋል ሲሉ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፣
🟠 እንደ ምዕራባውያን መገናኛ ብዙሃን ዘገባ ከሆነ የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ያባት በኩል እህት ኦማ ኦባማ በፖሊስ አስለቃሽ ጭስ ጉዳት ደርሶባታል፣
🟠 ፕሬዝዳንት ሩቶ ስልጣን እንዲለቁ የሚጠይቁ ሰዎች የተሰበሰቡበት የናይሮቢ የቢዝነስ ማእከል በፖሊስ ተከቦ እንደነበር ተሰምቷል፣
🟠 በመዲናዋ መኸል የተኩስ ድምፅ እና ፍንዳታ ተሰምቷል። የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ፖሊስ አስለቃሽ ጭስ እና የጎማ ጥይቶችን ተጠቅሟል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የፓርላማ ህንፃ ውስጥ ወረራ ስለተካሄደበት የኬንያ የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች፡-
የፓርላማ ህንፃ ውስጥ ወረራ ስለተካሄደበት የኬንያ የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች፡-
Sputnik አፍሪካ
የፓርላማ ህንፃ ውስጥ ወረራ ስለተካሄደበት የኬንያ የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች፡- 🟠 የታችኛው ምክር ቤት የበጀት ረቂቅ አዋጁን ማፅደቁን ተከትሎ ተቃዋሚዎች ወደ ፓርላማው በመግባት ህንጻው ውስጥ የእሳት ቃጠሎ ተነስቷል፣ 🟠 ማክሰኞ... 25.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-25T17:10+0300
2024-06-25T17:10+0300
2024-06-25T17:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የፓርላማ ህንፃ ውስጥ ወረራ ስለተካሄደበት የኬንያ የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች፡-
17:10 25.06.2024 (የተሻሻለ: 17:40 25.06.2024)
ሰብስክራይብ