በኬንያ የተቃውሞ ሰልፈኞች ናይሮቢ የሚገኘውን ፓርላማ ሰብረው እንደገቡና ህንፃው ውስጥ እሳት መነሳቱ ተሰምቷል

ሰብስክራይብ
በኬንያ የተቃውሞ ሰልፈኞች ናይሮቢ የሚገኘውን ፓርላማ ሰብረው እንደገቡና ህንፃው ውስጥ እሳት መነሳቱ ተሰምቷል ባለፈው ሳምንት በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ የግብር ጭማሪን በመቃወም ተቃውሞ የተቀሰቀሰ ሲሆን ሰልፈኞችን ለመበተን ፖሊስ አስለቃሽ ጭስ ሲጠቀም ነበር። ዛሬ ማክሰኞ በኬንያ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ በትንሹ ስምንት ሰዎች ሲገደሉ 50 የሚሆኑት ጉዳት እንደደረሰባቸው ዘገባዎች አመልክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0