ሩዋንዳ በሚቀጥለው ወር ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ እና የፓርላማ ምርጫ ቅስቀሳ ጀምራለች
ለፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሶስት እጩዎች ይፎካከራሉ፦ የገዥው ሩዋንዳን ፓትሪዮቲክ ፍሮንት ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ፣ የተቃዋሚው ዲሞክራቲክ ግሪን ፓርቲ ፍራንክ ሀቢኔዛ እና ገለልተኛ እጩው ፊሊፕ ምፓይማና።
በሀገሪቱ ሙሳንዜ አውራጃ ዘመቻቸውን የጀመሩት ካጋሜ የፓርቲያቸው ፖሊሲ ለሁሉም ሩዋንዳውያን ልማትን ለማረጋገጥ ያለመ እንደሆነ ለተሰበሰበው ሰፊ ህዝብ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩዋንዳ በሚቀጥለው ወር ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ እና የፓርላማ ምርጫ ቅስቀሳ ጀምራለች
ሩዋንዳ በሚቀጥለው ወር ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ እና የፓርላማ ምርጫ ቅስቀሳ ጀምራለች
Sputnik አፍሪካ
ሩዋንዳ በሚቀጥለው ወር ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ እና የፓርላማ ምርጫ ቅስቀሳ ጀምራለች ለፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሶስት እጩዎች ይፎካከራሉ፦ የገዥው ሩዋንዳን ፓትሪዮቲክ ፍሮንት ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ፣ የተቃዋሚው ዲሞክራቲክ ግሪን ፓርቲ ፍራንክ ሀቢኔዛ እና... 23.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-23T19:37+0300
2024-06-23T19:37+0300
2024-06-23T20:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩዋንዳ በሚቀጥለው ወር ለሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ እና የፓርላማ ምርጫ ቅስቀሳ ጀምራለች
19:37 23.06.2024 (የተሻሻለ: 20:20 23.06.2024)
ሰብስክራይብ