ዩክሬን በሩሲያ ሴቫስቶፖል ባደረሰችው የሚሳኤል ጥቃት ሁለት ህፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ሶስት ሰላማዊ ሰዎች እንደተገደሉ የከተማው አስተዳዳሪ አስታወቁ
እንደ አስተዳዳሪው ገለጻ በጥቃቱ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር ወደ 100 ተጠግቷል።
ኪዬቭ በሩሲያ ሴቫስቶፖል የሲቪል መሰረተ ልማት አውታሮችን በ ኤ.ቲ.ኤ.ሲ.ኤም.ኤስ (ATACMS) ክላስተር ሚሳኤል መምታቷን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዩክሬን ጦር ሆን ብሎ ሰዎች የተሰበሰቡበትን ቦታ የጥቃት ዒላማ አድርጓል ሲሉ የሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።
በከተማው የተፈፀመውን ግድያ በተመለከተ ሩሲያ ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ምላሽ እንደምትጠይቅ የተናገሩት ቃል አቀባይዋ ሆኖም እነዚህ ድርጅቶች በምእራባውያን ተፅእኖ ስር የወደቁ ናቸው ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዩክሬን በሩሲያ ሴቫስቶፖል ባደረሰችው የሚሳኤል ጥቃት ሁለት ህፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ሶስት ሰላማዊ ሰዎች እንደተገደሉ የከተማው አስተዳዳሪ አስታወቁ
ዩክሬን በሩሲያ ሴቫስቶፖል ባደረሰችው የሚሳኤል ጥቃት ሁለት ህፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ሶስት ሰላማዊ ሰዎች እንደተገደሉ የከተማው አስተዳዳሪ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን በሩሲያ ሴቫስቶፖል ባደረሰችው የሚሳኤል ጥቃት ሁለት ህፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ሶስት ሰላማዊ ሰዎች እንደተገደሉ የከተማው አስተዳዳሪ አስታወቁ እንደ አስተዳዳሪው ገለጻ በጥቃቱ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር ወደ 100 ተጠግቷል። ኪዬቭ በሩሲያ ሴቫስቶፖል... 23.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-23T15:32+0300
2024-06-23T15:32+0300
2024-06-23T16:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩክሬን በሩሲያ ሴቫስቶፖል ባደረሰችው የሚሳኤል ጥቃት ሁለት ህፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ሶስት ሰላማዊ ሰዎች እንደተገደሉ የከተማው አስተዳዳሪ አስታወቁ
15:32 23.06.2024 (የተሻሻለ: 16:20 23.06.2024)
ሰብስክራይብ