29 በመቶ የሚሆኑ ማዕከላዊ ባንኮች በሚቀጥሉት 12 ወራት የወርቅ ክምችታቸውን ለመጨመር ማሰባቸውን በተለይ ፤ እ.ኤ.አ በ2018 ጥናቱ ከተጀመረ ወዲህ ፍለጎቱ ከፍተኛው ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የአለም የወርቅ ካውንስል ዘገባ አመልክቷል።
በዚህ መጠን የወርቅ ክምችታቸውን ማሳደግ የመረጡት ስትራቴጂያዊ በሆነ መልኩ የወርቅ ይዞታዎች ሚዛናዊነት እንደገና ለማሳደግ በማሰብ ሲሆን ይህም የሀገር ውስጥ የወርቅ ምርት ማሳደግ እና የፋይናንስ ገበያ ስጋቶች ለመቀነስ እንዲሁም የዋጋ ግሽበት ለመዋጋት በማሰብ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
29 በመቶ የሚሆኑ ማዕከላዊ ባንኮች በሚቀጥሉት 12 ወራት የወርቅ ክምችታቸውን ለመጨመር ማሰባቸውን በተለይ ፤ እ.ኤ.
29 በመቶ የሚሆኑ ማዕከላዊ ባንኮች በሚቀጥሉት 12 ወራት የወርቅ ክምችታቸውን ለመጨመር ማሰባቸውን በተለይ ፤ እ.ኤ.
Sputnik አፍሪካ
29 በመቶ የሚሆኑ ማዕከላዊ ባንኮች በሚቀጥሉት 12 ወራት የወርቅ ክምችታቸውን ለመጨመር ማሰባቸውን በተለይ ፤ እ.ኤ.አ በ2018 ጥናቱ ከተጀመረ ወዲህ ፍለጎቱ ከፍተኛው ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የአለም የወርቅ ካውንስል ዘገባ አመልክቷል። በዚህ መጠን... 22.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-22T20:20+0300
2024-06-22T20:20+0300
2024-06-22T23:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
29 በመቶ የሚሆኑ ማዕከላዊ ባንኮች በሚቀጥሉት 12 ወራት የወርቅ ክምችታቸውን ለመጨመር ማሰባቸውን በተለይ ፤ እ.ኤ.
20:20 22.06.2024 (የተሻሻለ: 23:40 22.06.2024)
ሰብስክራይብ