አልጄሪያ እና ቱኒዚያ የሩሲያን ገብስ በከፍተኛ ደረጃ ወደ ሀገር ውስጥ ከሚያስገቡ ቀዳሚ 5 ሀገራት መካከል ሆኑ

ሰብስክራይብ
አልጄሪያ እና ቱኒዚያ የሩሲያን ገብስ በከፍተኛ ደረጃ ወደ ሀገር ውስጥ ከሚያስገቡ ቀዳሚ 5 ሀገራት መካከል ሆኑ ቱኒዚያ እና አልጄሪያ 266 ሺህ ቶን እና 182 ሺህ ቶን እንደ ቅደም ተከተላቸው የሩሲያን ገብስ በከፍተኛ ደረጃ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ከመጀመሪያዎቹ ቀዳሚ 5 ሀገራት መካከል መግባታቸው ከጥር እስከ ግንቦት 2024 ያለው የፌዴራል ማዕከል አግሮ ኤክስፖርት (Agroexport) ሪፖርት ያሳያል። እ.አ.አ በ 2023/2024 መጨረሻ ሩሲያ 8.8 ሚሊዮን ቶን የገብስ ምርት ወደ ውጭ ሀገር እንደምትልክ ተገምቷል፤ ባለፈው የምርት ዘመን ወደ ውጪ የተላከው  5.64 ሚሊዮን ቶን ነበር። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0