የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ አዲስ የጸጥታ ተልዕኮ አፀደቀ
አዲሱ ተልእኮ በያዝነው አመት በታህሳስ ወር የሚያበቃውን የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ ያለውን የሽግግር ተልዕኮ(ATMIS)ይተካል።ተልእኮው የፅንፈኛው አልሸባብ ቡድን* ሃይሎች የጀመሩትን ጥቃት ለመመከት የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የሶማሊያ መንግስት ባቀረበው ጥያቄ ነው።
አልሸባብ በሶማሊያ የተመሰረተ የጂሃዲስት ታጣቂ ቡድን ሲሆን ከአልቃይዳ* አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙነት ያለው ድርጅት ነው።በሶማሊያ መንግስት ላይ ጦር በማንሳት እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ተልእኮዎችን እያደናቀፈ ያለ ድርጀት ነው።
* አልሻባብ በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ሀገራት በአሸባሪነት ተፈረጆ የታገዳ ድርጅትነው ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ አዲስ የጸጥታ ተልዕኮ አፀደቀ
የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ አዲስ የጸጥታ ተልዕኮ አፀደቀ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ አዲስ የጸጥታ ተልዕኮ አፀደቀ አዲሱ ተልእኮ በያዝነው አመት በታህሳስ ወር የሚያበቃውን የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ ያለውን የሽግግር ተልዕኮ(ATMIS)ይተካል።ተልእኮው የፅንፈኛው አልሸባብ ቡድን* ሃይሎች የጀመሩትን ጥቃት... 22.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-22T14:51+0300
2024-06-22T14:51+0300
2024-06-22T15:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий