"የሚወዳደር እንኳን አይደለም" የሣህል ህብረት ሀገራት ከፈረንሳይ በ10 አመታት ውስጥ ማግኘት ያልቻሉትን የጦር መሳሪያዎች ከሩሲያ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ሊያገኙ ችለዋል።

ሰብስክራይብ
"የሚወዳደር እንኳን አይደለም" የሣህል ህብረት ሀገራት ከፈረንሳይ በ10 አመታት ውስጥ ማግኘት ያልቻሉትን የጦር መሳሪያዎች ከሩሲያ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ሊያገኙ ችለዋል። የኤክሌየር ኢንፎ ጋዜጣ አሳታሚ ዳይሬክተር ከስፑትኒክ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ተናግሯል። "በእነዚህ ሀገራት የፀጥታ ችግር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ለጊዜው የቁሳቁስ ድጋፍ እያደረገችው ያላቸው አጋር ሀገር ሩሲያ ናት" ሲል ዳውዳ ሳዋዶጎ ገልጿል። "ከሩሲያ የምንገዛው የጦር መሳሪያ ስጦታ ባይሆንም፤ለእነዚህ ሀገራት ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የሚያስፈልጋቸውን የወታደራዊ ትጥቅ ድጋፍ ያደረገች ያለች ሀገር ናት"ሲሉም አክለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0