ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በማዕድን እና ጂኦሎጂካል ፍለጋ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማጠናከር እየሠሩ ነው
በዋና አማካሪ ዲሚትሪ ኦሌይኒክ የተመራ የሩሲያ የማዕድን ቁፋሮ አስተዳደር ኤጀንሲ የልኡካን ቡድን ለስራ ጉብኝት በትላንት እለት ኢትዮጵያ መግባቱን የኤጀንሲው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጿል።
ስብሰባው ያተኮረው ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በጂኦሎጂ እና በማዕድን ፍለጋ ዙሪያ የሚያደርጉትን ትብብር ውጤት እና የወደፊት ተስፋ በመገምገም፣ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ እና የኢትዮጵያን የማዕድን ሃብት የማልማት እድሎችን ለማሳየት እንደሆነ ተገልጿል።
"ከኢትዮጵያ ጋር በጂኦሎጂ እና በከርሰ ምድር ሀብት አጠቃቀም ዙሪያ ያለንን ትብብር በተደራጀ መልኩ መሥራት እንቀጥላለን።ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው እ.አ.አ ታህሣሥ 20 በአዲስ አበባ የተካሄደው የሩሲያና የኢትዮጵያ የንግድ ፎረም ነው። ይህ ደግሞ የሆነው በሩስያ እና በኢትዮጵያ መንግስታት፤በሳይንሳዊ ምርምር፣ በንግድ እና በከርሰ ምድር አጠቃቀም ዙሪያ በተቋቋመው ኮሚሽን አማካኝነት ነው። ይህ ኮሚሽን ለሁለትዮሽ ግንኙነቶች መዳበር ከፍተኛ አስተዋፅዖ አድርጓል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በማዕድን እና ጂኦሎጂካል ፍለጋ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማጠናከር እየሠሩ ነው
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በማዕድን እና ጂኦሎጂካል ፍለጋ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማጠናከር እየሠሩ ነው
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በማዕድን እና ጂኦሎጂካል ፍለጋ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማጠናከር እየሠሩ ነው በዋና አማካሪ ዲሚትሪ ኦሌይኒክ የተመራ የሩሲያ የማዕድን ቁፋሮ አስተዳደር ኤጀንሲ የልኡካን ቡድን ለስራ ጉብኝት በትላንት እለት ኢትዮጵያ መግባቱን... 21.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-21T10:54+0300
2024-06-21T10:54+0300
2024-06-21T11:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በማዕድን እና ጂኦሎጂካል ፍለጋ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማጠናከር እየሠሩ ነው
10:54 21.06.2024 (የተሻሻለ: 11:20 21.06.2024)
ሰብስክራይብ