ዩኔስኮ በአፍሪካ በሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አካባቢ የሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ተባባሪ ነው ተባለ
ለዓመታት የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በዩኔስኮ በዓለም ቅርሶች ተብለው በተመዘገቡ ቦታዎች ላይ የሚፈጸሙ ህገ-ወጥ ማፈናቀልን፣ ማሰቃየትን፣መደፈርን እና ግድያንን ችላ በማለት ሲተች ይሰማል።ተቺዎች ደካማ የማስፈጸም አቅም፣ህዝብን የመቆጣጠር ፍላጐት እና ውስጣዊ የፖለቲካ ሥርዓትን ተጠያቂ ያደርጋሉ።
ሰርቫይቫል ኢንተርናሽናል በቅርቡ ባወጣው ዘገባ ዩኔስኮ በታንዛኒያ ንጎሮንጎሮ እና በኮንጎ ኦድዛላ-ኮኩዋ በመሳሰሉት የአካባቢው ተወላጆች ላይ የሚደረገውን ህገወጥ ማፈናቀል እና በደል ይደግፋል ብሏል። የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶቹ ዩኔስኮ በደካማ አፈጻጸም የተነሣ እና በፖሊሲ ጉዳዮች ሳቢያ እነዚህ ጥሰቶች ቢኖሩም የዓለም ቅርስነት ደረጃን ሰጥቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዩኔስኮ በአፍሪካ በሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አካባቢ የሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ተባባሪ ነው ተባለ
ዩኔስኮ በአፍሪካ በሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አካባቢ የሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ተባባሪ ነው ተባለ
Sputnik አፍሪካ
ዩኔስኮ በአፍሪካ በሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አካባቢ የሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ተባባሪ ነው ተባለ ለዓመታት የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በዩኔስኮ በዓለም ቅርሶች ተብለው በተመዘገቡ ቦታዎች ላይ የሚፈጸሙ ህገ-ወጥ ማፈናቀልን፣... 20.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-20T15:03+0300
2024-06-20T15:03+0300
2024-06-20T15:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩኔስኮ በአፍሪካ በሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አካባቢ የሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ተባባሪ ነው ተባለ
15:03 20.06.2024 (የተሻሻለ: 15:40 20.06.2024)
ሰብስክራይብ