የአፍሪካ ሚኒስትሮች በአህጉሪቱን ልማት እና እድገትን ለማምጣት የአርቴፊሻል ኢንተጀንስ ስትራቴጂን መተግበር አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል።
የአህጉራዊው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ስትራቴጂ የአፍሪካን የልማት ግቦችን ለማሳካት ፣የህዝቦቿን አኗኗር ለማሻሻል እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ ለአፍሪካ ሀገራት አቅጣጫ ይሰጣል ፣እንዲሁም ለሥነ-ምግባር አሠራሮች ፣ ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን ለመቀነስ እና ሊኖሩ የሚችሉ ጥቅምን ለማሳደግ እንደሚረዳ የአፍሪካ ህብረት በማለት ተናግሯል።
ከዚህ ባለፈም አፍሪካ በ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የቀረቡትን ጉልህ እድሎች ሙሉ በሙሉ ለመጠቀም ቅድሚያ እንድትሰጥ እና እርምጃ እንድትወስድ አጽንኦት ሊሰጠው እንደሚገባ ተጠቅሷል።
ስትራቴጂው አፍሪካን ያማከለ፣ ልማት ላይ ያተኮረ እና ህዝቦቿን ያሳተፈ አካሄድ እንዲከተል እና የአፍሪካ ሀገራት በመሠረተ ልማት፣ በሰው ሃይል ልማትካ፣ የመረጃ ቋቶችን ማበልፀግ፣ በፈጠራ ስራዎችዎ ፣ በትምህርት እና ክህሎት፣ ጤና ጥበቃ፣ ግብርና፣ ሰላምና ደህንነት እንዲሁም በመልካም አስተዳደር ዘርፎች የአፍሪካ ሀገራትን የአርቴፊሻል ኢንተጀንስ አቅም ማፋጠን እንደሚያስፈልግ ያነሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሚኒስትሮች በአህጉሪቱን ልማት እና እድገትን ለማምጣት የአርቴፊሻል ኢንተጀንስ ስትራቴጂን መተግበር አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል።
የአፍሪካ ሚኒስትሮች በአህጉሪቱን ልማት እና እድገትን ለማምጣት የአርቴፊሻል ኢንተጀንስ ስትራቴጂን መተግበር አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል።
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሚኒስትሮች በአህጉሪቱን ልማት እና እድገትን ለማምጣት የአርቴፊሻል ኢንተጀንስ ስትራቴጂን መተግበር አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል። የአህጉራዊው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ስትራቴጂ የአፍሪካን የልማት ግቦችን ለማሳካት ፣የህዝቦቿን አኗኗር... 20.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-20T13:28+0300
2024-06-20T13:28+0300
2024-06-20T13:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአፍሪካ ሚኒስትሮች በአህጉሪቱን ልማት እና እድገትን ለማምጣት የአርቴፊሻል ኢንተጀንስ ስትራቴጂን መተግበር አስፈላጊ መሆኑን ገልፀዋል።
13:28 20.06.2024 (የተሻሻለ: 13:40 20.06.2024)
ሰብስክራይብ