የናይጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የናይጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ "በቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ቢሮ አባል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ግብዣ መሰረት የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩሱፍ ተጋር ከሰኔ 12 እስከ 19 በቻይና ህዝቦች ሪፐብሊክ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ” ሲሉ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሊን ጂያ ማክሰኞ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ሁለቱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የቻይና-ናይጄሪያ የበይነ-መንግስታዊ ኮሚቴ የመክፈቻ ምልአተ ጉባኤን በጋራ ይመራሉ ። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0