የኔቶ ሀገራት የመከላከያ ወጪያቸውን በ18% ማሳደጋቸውን ይህም በአስርት አመታት ውስጥ ከፍተኛ ጭማሬ እንደሆነ የድርጅቱ ዋና ፀሃፊ ተናገሩ
የኔቶ ዋና ፀሃፊ የንስ ስቶልተንበርግ "በመላው አውሮፓ እና ካናዳ የኔቶ አጋሮቻችን በዚህ ዓመት የመከላከያ ወጪያቸውን በ18% አሳድገዋል፡፡ ይህ በአስርት ዓመታት ውስጥ የታየ ከፍተኛው ጭማሬ ነው" ብለዋል።
አክለውም 23 ሀገራት 2% ወይም ከዛ በላይ የሚሆነውን አጠቃላይ ብሔራዊ ገቢያቸውን መከላከያ ላይ እንደሚያውሉ እና ይህም ከአራት ዓመት በፊት ከነበረው በእጥፍ እንደሚበልጥ አክለዋል፡፡
ስቶልተንበርግ ሐምሌ 2 እና 3 ዋሽንግተን ውስጥ የሚካሄደውን የኔቴ አባል ሀገራት ጉባኤ ዝግጅት ለማስጀመር በዩናይትድ ስቴትስ ዋና ከተማ ይገኛሉ፡፡ የኔቶ አለቃ በዛሬው ዕለት ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋርም ይገናኛሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኔቶ ሀገራት የመከላከያ ወጪያቸውን በ18% ማሳደጋቸውን ይህም በአስርት አመታት ውስጥ ከፍተኛ ጭማሬ እንደሆነ የድርጅቱ ዋና ፀሃፊ ተናገሩ
የኔቶ ሀገራት የመከላከያ ወጪያቸውን በ18% ማሳደጋቸውን ይህም በአስርት አመታት ውስጥ ከፍተኛ ጭማሬ እንደሆነ የድርጅቱ ዋና ፀሃፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የኔቶ ሀገራት የመከላከያ ወጪያቸውን በ18% ማሳደጋቸውን ይህም በአስርት አመታት ውስጥ ከፍተኛ ጭማሬ እንደሆነ የድርጅቱ ዋና ፀሃፊ ተናገሩ የኔቶ ዋና ፀሃፊ የንስ ስቶልተንበርግ "በመላው አውሮፓ እና ካናዳ የኔቶ አጋሮቻችን በዚህ ዓመት የመከላከያ... 18.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-18T15:41+0300
2024-06-18T15:41+0300
2024-06-18T16:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኔቶ ሀገራት የመከላከያ ወጪያቸውን በ18% ማሳደጋቸውን ይህም በአስርት አመታት ውስጥ ከፍተኛ ጭማሬ እንደሆነ የድርጅቱ ዋና ፀሃፊ ተናገሩ
15:41 18.06.2024 (የተሻሻለ: 16:20 18.06.2024)
ሰብስክራይብ