የሩስያ ንብረቶችን መውረስ ህገወጥ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተርን የሚጻረር ነው ሲሉ የኬንያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ
"የሩሲያ ንብረቶችን በአንድ ወገን ውሳኔ መውረስ [...] ሕገ-ወጥ፣ ተቀባይነት የሌለው እና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን የሚያሳንስ ነው በተለይም በነጻነት፣ ፍትህ፣ ዲሞክራሲ እና በህግ የበላይነት ለሚያምኑቱ" ሲሉ በስዊዘርላንድ የዩክሬን ኮንፈረንስ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል።
የዩክሬን ጦርነት የማዳበሪያ ዋጋ እንዲጨምርና የአቅርቦት መዘግየት በመፍጠር የኬንያ ገበሬዎች ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንዳሳደረ ያነሱት የኬንያው ፕሬዝዳንት የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።
የኬንያው መሪ “የዩክሬን ጦርነት ተካፋይ ወገኖች መተማመን የሚያሳዩበት፣ ግትር አመለካከቶችን የሚተውበት እና አቋማቸውን የሚያለዝቡበት ጊዜ አሁን ነው” ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
የሰላማዊ ድርድር ጥያቄ ከተነሳ "ሩሲያ [በድርድሩ] ጠረጴዛ ዙርያ ልትኖር ይገባል" ሲሉም አክለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩስያ ንብረቶችን መውረስ ህገወጥ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተርን የሚጻረር ነው ሲሉ የኬንያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ
የሩስያ ንብረቶችን መውረስ ህገወጥ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተርን የሚጻረር ነው ሲሉ የኬንያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩስያ ንብረቶችን መውረስ ህገወጥ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተርን የሚጻረር ነው ሲሉ የኬንያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ "የሩሲያ ንብረቶችን በአንድ ወገን ውሳኔ መውረስ [...] ሕገ-ወጥ፣ ተቀባይነት የሌለው እና የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን... 18.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-18T13:49+0300
2024-06-18T13:49+0300
2024-06-18T14:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩስያ ንብረቶችን መውረስ ህገወጥ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተርን የሚጻረር ነው ሲሉ የኬንያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ
13:49 18.06.2024 (የተሻሻለ: 14:20 18.06.2024)
ሰብስክራይብ