ብሪክስ በ15 ዓመታት ውስጥ ከኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ፖለቲካ ሃይል እንደተለወጠ ብራዚላዊ ባለሙያ ተናገሩ
ብሪክስ በቆየባቸው ዓመታት ፕሮጀክቶች የሚቀረፁብት የውይይት ቡድን እና አሁን ላሉ ዓለም አቀፍ አደረጃጀቶች ስልታዊ አማራጮች የሚፈጠሩበት ሆኗል ሲሉ በብራዚል የካፒታል ገበያ ኢንስቲትዩት የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሆሴ ኒሜየር ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
እንደ እሳቸው ገለጻ ስብስቡን ለመቀላቀል የሚፈልጉ ሀገሮች ቁጥር እየጨመረ መሄዱን ይቀጥላል።
"የዓለም ስርአት ያልተረጋጋ ሆኗል። ብሪክስ አዳዲስ ሀገራትን መቀላቀሉ አይቀርም ይህም እርስ በርስ መስተጋብርን በመፍጠር ለዓለም አቀፍ ስርዓት የበለጠ ሚዛን እና ስምምነት ያመጣል። በአሁኑ ወቅት በዚህ ጉዳይ ላይ የጋራ መግባባት የለም" ሲሉ ባለሙያው ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ብሪክስ በ15 ዓመታት ውስጥ ከኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ፖለቲካ ሃይል እንደተለወጠ ብራዚላዊ ባለሙያ ተናገሩ
ብሪክስ በ15 ዓመታት ውስጥ ከኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ፖለቲካ ሃይል እንደተለወጠ ብራዚላዊ ባለሙያ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ በ15 ዓመታት ውስጥ ከኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ፖለቲካ ሃይል እንደተለወጠ ብራዚላዊ ባለሙያ ተናገሩ ብሪክስ በቆየባቸው ዓመታት ፕሮጀክቶች የሚቀረፁብት የውይይት ቡድን እና አሁን ላሉ ዓለም አቀፍ አደረጃጀቶች ስልታዊ አማራጮች የሚፈጠሩበት ሆኗል... 18.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-18T09:44+0300
2024-06-18T09:44+0300
2024-06-18T10:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ብሪክስ በ15 ዓመታት ውስጥ ከኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ፖለቲካ ሃይል እንደተለወጠ ብራዚላዊ ባለሙያ ተናገሩ
09:44 18.06.2024 (የተሻሻለ: 10:20 18.06.2024)
ሰብስክራይብ