የብሪክስ ሀገራት የዩክሬን 'የሰላም ጉባኤን' የውጤት ሰነድ አለመደገፋቸው ተገቢ ነው ሲሉ የህንድ ባለሙያ ተናገሩ

ሰብስክራይብ
የብሪክስ ሀገራት የዩክሬን 'የሰላም ጉባኤን'  የውጤት ሰነድ አለመደገፋቸው ተገቢ ነው ሲሉ የህንድ ባለሙያ ተናገሩ ያለ ሩሲያ ተሳትፎ የተካሄደው የስዊዘርላንዱ ስብሰባ ከአነሳሱ አነስተኛ ጥቅም ያለው ሀሳብ እንደነበር የሕንድ ጦር የቀድሞው አባልእና የስትራቴጅያዊ ጉዳዮች ባለሙያው ሌተናንት ኮሎኔል ጄኤስ ሶድሂ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። አክለውም በዩናይትድ ስቴትስ የሚደገፈው የዘለንስኪ አገዛዝ ግጭቱን ከልብ ለመፍታት ቁርጠኝነት የለውም ብለዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ዘለንስኪ ከሩሲያ ጋር እንዲደራደር ብትፈቅድ ግጭቱ በቀላሉ ሊቆም ይችላልም ብለዋል ባለሙያው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0