የሮማው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ የዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግጭት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቁ
በሰሜን ኪቩ ግዛት በተፈጠረው ግጭት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል። ሊቀ ጳጳሱ በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ባደረጉት የእሁድ ጸሎታቸው ከተጎጂዎች መካከል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ክርስቲያኖች እንደነበሩ መጥቀሳቸውን የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
"የሀገሪቱ ባለስልጣናት እና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ግጭቱን ለማስቆም እና የዜጎችን ህይወት ለመጠበቅ የተቻላቸውን እንዲያደርጉ ጥሪዬን አቀርባለሁ" ብለዋል።
በተጨማሪም የሮማው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎችን ዩክሬን፣ መካከለኛው ምስራቅ፣ ሱዳን እና ማይናማርን አንስተው ለሰላም ጸሎት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሰሜን ኪቩ በቅርቡ የተፈፀመው ጥቃት ቢያንስ የ41 ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል ሲል የኮንጎ መንግስት ቢገልጽም ከሲቪል ማኅበራት የሚወጡ ዘገባዎች አሃዙን ከፍ አድርገውታል። በክልሉ በዚህ ወር ብቻ 150 ያህል ሰዎችን ለቀጠፈው የደም መፋሰስ መንግሥት ከዳኤሽ ጋር ግኑኝነት አለው የሚባለውን የዲሞክራሲያዊ ሀይሎች ጥምረት ተጠያቂ አድርጓል።
*ዳኤሽ (አይ.ኤስ.አይ.ኤስ/አይ.ኤስ.አይ.ኤል/አይ.ኤስ በመባልም ይታወቃል) በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ሀገራት ህገወጥ አሸባሪ ድርጅት ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሮማው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ የዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግጭት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቁ
የሮማው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ የዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግጭት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
የሮማው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ የዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግጭት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቁ በሰሜን ኪቩ ግዛት በተፈጠረው ግጭት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል። ሊቀ ጳጳሱ በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ባደረጉት የእሁድ... 17.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-17T09:43+0300
2024-06-17T09:43+0300
2024-06-17T10:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሮማው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ የዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግጭት በአፋጣኝ እንዲቆም ጠየቁ
09:43 17.06.2024 (የተሻሻለ: 10:20 17.06.2024)
ሰብስክራይብ