በስዊዘርላንድ በርገንስቶክ በዩክሬን ዙርያ በተካሄደው ጉባኤ የተገኙት የብሪክስ ሀገራት ውይይቱን ተከትሎ የወጣውን የጋራ መግለጫ እንዳልፈረሙ ሰነዱን የፈረሙ ሀገራት ዝርዝር አመለከተ

ሰብስክራይብ
በስዊዘርላንድ በርገንስቶክ በዩክሬን ዙርያ በተካሄደው ጉባኤ የተገኙት የብሪክስ ሀገራት ውይይቱን ተከትሎ የወጣውን የጋራ መግለጫ እንዳልፈረሙ ሰነዱን የፈረሙ ሀገራት ዝርዝር አመለከተ መግለጫው ላይ በጉባኤው ላይ ከተሳተፉ 92 ሀገራት 80ዎቹ የፈረሙት ቢሆንም አርሜኒያ፣ ባህሬን፣ ብራዚል፣ ቫቲካን፣ ህንድ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ሊቢያ፣ ሜክሲኮ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ታይላንድ እንዲሁም የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ፊርማቸውን አላኖሩም። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0