በሮስቶቭ ክልል በሚገኘው የቅድመ ችሎት ማቆያ ጣቢያ እገታ ያካሄዱት እስረኞች መወገዳቸውን የሩስያ ፌደራል ማረሚያ ቤት አገልግሎት ገልጿል

ሰብስክራይብ
በሮስቶቭ ክልል በሚገኘው የቅድመ ችሎት ማቆያ ጣቢያ እገታ ያካሄዱት እስረኞች መወገዳቸውን የሩስያ ፌደራል ማረሚያ ቤት አገልግሎት ገልጿል ነፃ የወጡት ታጋቾች ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ማረሚያ ቤቱ አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0