የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ የደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ሚንስክን ይጎበኛሉ ብለው እንደሚጠብቁ ገለፁ

ሰብስክራይብ
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ የደቡብ አፍሪካ አቻቸው ሲሪል ራማፎሳ ሚንስክን ይጎበኛሉ ብለው እንደሚጠብቁ ገለፁ ሉካሼንኮ ይህን ያሉት ራማፎሳ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው በድጋሚ መመረጣቸውን በማስመልከት ባስተላለፉት የእንኳን ደስ አልዎ መልእክት ነው። የቤላሩስ እና የደቡብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ተደጋጋፊነት በተለያዩ መስኮች ስኬታማ ሊሆኑ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ወሳኝ ነው ሲሉም ሉካሼንኮ አፅንኦት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0