በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ሩስያ ቭላዲቮስቶክ ከተማ ገባ
የልዑካን ቡድኑ በብሪክስ ሀገራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓለም አቀፍ ፎረም ላይ ለመሳተፍ ወደ ሩስያ ቭላዲቮስቶክ ከተማ እንዳቀና ታውቋል። ፎረሙ ከሰኔ 9 እስከ 12 ድረስ ይካሄዳል።
በፎረሙ አደም ፋራህን ጨምሮ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ እና የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አዲሱ አረጋ ይሳተፋሉ።
ልዑኩ ከፎረሙ ጎን ለጎን የብሪክስ አባል ሀገራት ከሆኑ አቻ የፓርቲ አመራሮች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት እንደሚያካሄድ ኢዜአ ዘግቧል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ሩስያ ቭላዲቮስቶክ ከተማ ገባ
በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ሩስያ ቭላዲቮስቶክ ከተማ ገባ
Sputnik አፍሪካ
በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ሩስያ ቭላዲቮስቶክ ከተማ ገባ የልዑካን ቡድኑ በብሪክስ ሀገራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓለም አቀፍ ፎረም ላይ ለመሳተፍ ወደ ሩስያ ቭላዲቮስቶክ ከተማ እንዳቀና ታውቋል። ፎረሙ ከሰኔ 9... 16.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-16T10:52+0300
2024-06-16T10:52+0300
2024-06-16T11:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ሩስያ ቭላዲቮስቶክ ከተማ ገባ
10:52 16.06.2024 (የተሻሻለ: 11:20 16.06.2024)
ሰብስክራይብ