ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አፕል "በህገ-ወጥ መንገድ የተዘረፈ" ማዕድናትን በመጠቀሙ ሳቢያ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እያሰበ ነው።
በሚያዝያ ወር፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን የሚወክሉ ጠበቆች በፓሪስ አፕል ኩባንያን ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ ሩዋንዳ በህገ ወጥ መንገድ የተጓጓዙ ማዕድናትን "በአለምአቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት" ውስጥ እንዲገባ አድርጓል በሚል ክስ ማቅረባቸው ይታወሳል።
ጠበቃ ዊልያም ቦርደን ሐሙስ ዕለት በሰጠው አስተያየት አፕል ለቀረበበት ክስ አጭር ምላሽ መስጠቱን ተናግሯል፤ መልሱ “ንቀትን ፣ እና እብሪተኝነትን ያሳያል” በማለት ተናግሯል ።
የመንግስት የህግ ቡድን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዋና ከተማ ኪንሻሳ ተሰብስቦ ጉዳዩን በሚመለከት ያሉ ስልታዊ አማራጮች ዙሪያ ከሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ ጋር ተወያይቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አፕል "በህገ-ወጥ መንገድ የተዘረፈ" ማዕድናትን በመጠቀሙ ሳቢያ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እያሰበ ነው።
ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አፕል "በህገ-ወጥ መንገድ የተዘረፈ" ማዕድናትን በመጠቀሙ ሳቢያ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እያሰበ ነው።
Sputnik አፍሪካ
ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አፕል "በህገ-ወጥ መንገድ የተዘረፈ" ማዕድናትን በመጠቀሙ ሳቢያ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እያሰበ ነው። በሚያዝያ ወር፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን የሚወክሉ ጠበቆች በፓሪስ አፕል ኩባንያን... 14.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-14T18:19+0300
2024-06-14T18:19+0300
2024-06-14T20:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አፕል "በህገ-ወጥ መንገድ የተዘረፈ" ማዕድናትን በመጠቀሙ ሳቢያ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እያሰበ ነው።
18:19 14.06.2024 (የተሻሻለ: 20:20 14.06.2024)
ሰብስክራይብ