ፑቲን የሩሲያ ድፍድፍ ነዳጅ እና የነዳጅ ዘይት ምርቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳን አራዘሙ፡፡ የቡድን ሰባት ሀገራትን የዋጋ ጣሪያ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚከተሉ የውጭ ሀገር ኩባንያዎች የሩሲያ የነዳጅ ዘይት ምርቶች እንዳይሸጥላቸው መታገዱ ይታወሳል።

ሰብስክራይብ
ፑቲን የሩሲያ ድፍድፍ ነዳጅ እና የነዳጅ ዘይት ምርቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳን አራዘሙ፡፡ የቡድን ሰባት ሀገራትን የዋጋ ጣሪያ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚከተሉ የውጭ ሀገር ኩባንያዎች የሩሲያ የነዳጅ ዘይት ምርቶች እንዳይሸጥላቸው መታገዱ ይታወሳል። በመመሪያው መሠረት በሩሲያ የነዳጅ ዘይት ላይ የዋጋ ጣሪያ ያስቀመጡ ሀገራት ላይ የወሰደችው የበቀል እርምጃ እስከ 2024 መጨረሻ ድረስ እንዲራዘም ወስነዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0