ሩዋንዳ አዲስ የገንዘብ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ሾመች
በኔዘርላንድስ የሩዋንዳ አምባሳደር የነበሩት ኦሊቪየር ንዱሁንጊሬህ ፤ቪንሴንት ቢሩታን ተክተው የሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።
የሩዋንዳ ብሔራዊ ስታስቲክስ ተቋም የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ዩሱፍ ሙራንጉዋ ደግሞ ኡዚኤል ንዳጊጂማና ተክተው የሀገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ሆነዋል።
ሩዋንዳ እ.አ.አ ነሀሴ 15 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ አስባላች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩዋንዳ አዲስ የገንዘብ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ሾመች
ሩዋንዳ አዲስ የገንዘብ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ሾመች
Sputnik አፍሪካ
ሩዋንዳ አዲስ የገንዘብ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ሾመች በኔዘርላንድስ የሩዋንዳ አምባሳደር የነበሩት ኦሊቪየር ንዱሁንጊሬህ ፤ቪንሴንት ቢሩታን ተክተው የሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል። የሩዋንዳ ብሔራዊ ስታስቲክስ ተቋም የቀድሞ ዋና... 13.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-13T14:49+0300
2024-06-13T14:49+0300
2024-06-13T15:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий