የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ ስለፈፀሙት ዮዲት ሱሚንዋ ቱሉካ ምን ይታወቃል?
▪ ባለትዳርና የሁለት ልጆች እናት የሆኑት የ56 ዓመቷ ሴት የተወለዱት በሀገሪቱ ኮንጎ ሴንትራል ግዛት ነው።
▪ ከብራሰልሱ ፍሪ ዩኒቨርሲቲ በሠራተኛ አስተዳደር ሳይንስ እና በሰው ሀብት አስተዳደር ሁለተኛ ዲግሪ ይዘዋል።
▪ በቤልጂየም ከሚገኘው የሞንስ የካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ ፋኩልቲዎች በአፕሊድ ኢኮኖሚክስ፣ ኦፕሽን ፋይናንሺያል ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
▪ አዲስ የተሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትሯ ብራስልስ ከሚገኘው የፕሮሞሽንና ተከታታይ ትምህርት ክፍል በአካውንቲንግ ዲግሪ አግኝተዋል።
▪ መጀመሪያ የሥራ ዓለም በባንክ ዘርፍ የሰሩ ሲሆን ወደ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋማት፤ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ቢሮ ጭምር ሠርተዋል።
▪ እ.ኤ.አ በ2012 ቱሉካ ሱሚንዋ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የበጀት ሚኒስትር አማካሪ ሆነው ሰርተዋል።
▪ በመቀጠልም በሀገሪቱ ፕሬዝዳንታዊ ምክር ቤት የስትራቴጂክ ክትትል ምክትል አስተባባሪ በመሆን አገልግለዋል።
▪ እ.አ.አ ከመጋቢት 24 ቀን 2023 ጀምሮ ቱሉካ ሱሚንዋ የUገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ልማት ፖሊሲ በማቀድ እና ፕሮግራም በማዘጋጀት የሀገሪቱን የፕላን ሚኒስትር በመሆን አገልግለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ ስለፈፀሙት ዮዲት ሱሚንዋ ቱሉካ ምን ይታወቃል?
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ ስለፈፀሙት ዮዲት ሱሚንዋ ቱሉካ ምን ይታወቃል?
Sputnik አፍሪካ
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ ስለፈፀሙት ዮዲት ሱሚንዋ ቱሉካ ምን ይታወቃል? ▪ ባለትዳርና የሁለት ልጆች እናት የሆኑት የ56 ዓመቷ ሴት የተወለዱት በሀገሪቱ ኮንጎ ሴንትራል ግዛት ነው። ▪ ከብራሰልሱ... 12.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-12T15:35+0300
2024-06-12T15:35+0300
2024-06-12T16:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ ስለፈፀሙት ዮዲት ሱሚንዋ ቱሉካ ምን ይታወቃል?
15:35 12.06.2024 (የተሻሻለ: 16:20 12.06.2024)
ሰብስክራይብ