በሴንትፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም#SPIEF2024 73 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ከ1,000 በላይ ስምምነቶችን መፈረማቸውን አዘጋጆቹ ተናገሩ።
"ፎረሙ 1,073 ስምምነቶችን በድምሩ 6.492 ትሪሊየን ሩብል( ሚስጥራዊ የሆኑ ስምምነቶችን ሳይጨምር) እንዲሁም ከውጭ ኩባንያዎች ተወካዮች ጋር የተፈረሙ 55 ስምምነቶች እንደጨምር" ዝግጅቱን ያዘጋጀው የሩሲያው ሮስኮንግሬስ ፋውንዴሽን በመግለጫው አስታውቋል።
በሩሲያ መንግስት ኮርፖሬሽን ቬብ አር ኤፍ (VEB.RF ) እና በሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኩባንያ ሩስ ሃይድሮ (RusHydro) መካከል የተደረገው ስምምነት ፤ በዋጋ ሆነ በአስፈላጊነቱ ትልቅ ትርጉም ያለው ሲሆን ከዋጋ አንፃር 650 ቢሊዮን ሩብል የሚገመት እንደሆነ ፋውንዴሽኑ ተናግሯል።
1.3 ትሪሊዮን ሩብል ዋጋ ያላቸውን 69 ስምምነቶች በመፈረም የሩስያ ሴንት ፒተርስበርግ ከተማ ቀዳሚ ስትሆን፤ በአጠቃላይ 251የሚሆኑ ስምምነቶች በሩሲያ ግዛቶች መካከል በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት መስክ የተፈረሙ ስምምነቶች ናቸው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሴንትፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም#SPIEF2024 73 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ከ1,000 በላይ ስምምነቶችን መፈረማቸውን አዘጋጆቹ ተናገሩ።
በሴንትፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም#SPIEF2024 73 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ከ1,000 በላይ ስምምነቶችን መፈረማቸውን አዘጋጆቹ ተናገሩ።
Sputnik አፍሪካ
በሴንትፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም#SPIEF2024 73 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ከ1,000 በላይ ስምምነቶችን መፈረማቸውን አዘጋጆቹ ተናገሩ። "ፎረሙ 1,073 ስምምነቶችን በድምሩ 6.492 ትሪሊየን ሩብል( ሚስጥራዊ የሆኑ ስምምነቶችን... 11.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-11T20:15+0300
2024-06-11T20:15+0300
2024-06-11T20:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሴንትፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም#SPIEF2024 73 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ከ1,000 በላይ ስምምነቶችን መፈረማቸውን አዘጋጆቹ ተናገሩ።
20:15 11.06.2024 (የተሻሻለ: 20:40 11.06.2024)
ሰብስክራይብ