በምእራብ ሱዳን በትንሹ 6 ህፃናት መሞታቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
በሰሜን ዳርፉር ግዛት ኤል ፋሸር ካለፈው አርብ ጀምሮ ውጊያው ተባብሶ መቀጠሉን ተከትሎ በትንሹ 6 ህጻናት መሞታቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን የሚገልጹ አሳዛኝ ዘገባዎች ደርሰውናል ሲሉ የዩኒሴፍ የመካከለኛው ምስራቅ እና ሰሜን አፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር አዴሌ ኮደር ተናግረዋል።
ከግንቦት መጀመሪያ ጀምሮ በምዕራብ ሱዳን የሚገኘው የሰሜን ዳርፉር ግዛት በተለይም ዋና ከተማዋ ኤል ፋሸር በ ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች (RSF) እና በሱዳን ጦር መካከል ካለፈው ሚያዚያ ወር ጀምሮ ግጭቱ ተባብሶ መቀጠሉ ተነግሯል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በምእራብ ሱዳን በትንሹ 6 ህፃናት መሞታቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
በምእራብ ሱዳን በትንሹ 6 ህፃናት መሞታቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በምእራብ ሱዳን በትንሹ 6 ህፃናት መሞታቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ በሰሜን ዳርፉር ግዛት ኤል ፋሸር ካለፈው አርብ ጀምሮ ውጊያው ተባብሶ መቀጠሉን ተከትሎ በትንሹ 6 ህጻናት መሞታቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን የሚገልጹ አሳዛኝ ዘገባዎች ደርሰውናል ሲሉ... 11.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-11T17:38+0300
2024-06-11T17:38+0300
2024-06-11T20:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий