ሩሲያ እ.ኤ.አ በ2024 ለስፔን ሁለተኛዋ ትልቅ ጋዝ አቅራቢ ሀገር መሆኗን የስፔን ኢነርጂ ኩባንያ ኤንጋስ ገለጸ።
ሩሲያ ከጥር እስከ ግንቦት ባለው ጊዜ ውስጥ 33,269 ጊጋዋት-ሰአት የተፈጥሮ ጋዝ ለስፔን አቅርባለች፤ ይህም ከአጠቃላይ አቅርቦቶች 22.5 በመቶውን ይይዟል። አልጄሪያ 36.1 በመቶው የሚሆን የተፈጥሮ ጋዝ ለስፔን በማቅረብ አንደኛ ስትሆን ዩናይትድ ስቴትስ በ19.4 በመቶ ድርሻ በመያዝ በሶስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።
እ.ኤ.አ በ 2023 ለስፔን የቀረበቸው የተፈጥሮ ጋዝ ከ 2022 ጋር ሲነፃፀር በ 35 በመቶ መጨመሩን ሪፖርቶች ያሳያሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ እ.ኤ.
ሩሲያ እ.ኤ.
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ እ.ኤ.አ በ2024 ለስፔን ሁለተኛዋ ትልቅ ጋዝ አቅራቢ ሀገር መሆኗን የስፔን ኢነርጂ ኩባንያ ኤንጋስ ገለጸ። ሩሲያ ከጥር እስከ ግንቦት ባለው ጊዜ ውስጥ 33,269 ጊጋዋት-ሰአት የተፈጥሮ ጋዝ ለስፔን አቅርባለች፤ ይህም ከአጠቃላይ አቅርቦቶች... 11.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-11T16:39+0300
2024-06-11T16:39+0300
2024-06-11T17:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий